Previous Next

የኮምፓሽን አገልግሎት (ET100)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive
 

የኮምፓሽን አገልግሎት በህብረት አምባ ET100 ፕሮጀክት የኮምፓሽን ኢትዮጵያ የመጀመሪያው ፕሮጀክት ነው፡፡ ይህ አገልግሎት እድሜያቸው ከ3 እስከ 22 ዓመት የሆኑ ልጆችን እና ወላጆቻቸውን በጥናት እና በመረጃ በተደገፈ መንገድ በሁለንተናው አገልግሎት በመርዳት፣ በማስተማር ልጆችን እና ቤተሰቦቻቸውን የእግዚአብሄርን መንግስት ወንጌል እንዲሰሙ ባለው እድል ሁሉ ይተጋል፡፡

ኮምፓሽን አገልግሎት የሚከተሉትን ንዑስ ዘርፎች የያዘ ነው፡፡

1. የትምህርት ዘርፍ

2. አካላዊ ዘርፍ

3. የማህበራዊ ዘርፍ

4. መንፈሳዊ ዘርፍ

 

5. አስተዳራዊ ዘርፍ

በዚህ አገልግሎቱም ባለፉት ዓመታት ብዙ ህጻናትን በወንጌል በመድረስ እግዚአብሄር በህይወታቸው ከብሮ እንዲታይ ምክንያት የሆነ አገልግሎት ነው፡፡

ሕብረት አምባ

 

 

ለ50 ዓመታት የዘለቀ የእግዚአብሄርን መንግስት ወንጌል የማድረስ እና ያመኑትን ደቀመዛሙርት የማድረግ አገልግሎት

 

©2024 Hibret Amba Kalhiwot Church. All Rights Reserved.

Search