About

About Us

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive
 

 

ቀድሞ የወጣት ማዕከል በመባል ትታወቅ የነበረችው የዛሬዋ ህብረት ቃለህይወት ቤተክርስቲያን አመሰራረቷ እና ዕድገቷ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን እና በአካባቢው ያሉ የትምህርት ተቋማትን ማዕከል ባደረገ መልኩ ነው፡፡

 

ወንጌሉን በአካባቢዋ በማስፋፋትና ብዙዎችን ከተለያዩ እስራት ወጥተው በእግዚአብሄር መንግስት ባለው ነጻነት እንዲገቡ በማድረግ የድርሻዋን ስትወጣ የኖረችው ቤተክርስቲያናችን ዛሬም በእግዚአብሄር ምሪት እና በመንፈሱ ሃይል በመንቀሳቀስ የታላቁን ተልዕኮ ማለትም ወንጌልን ለአለም ሁሉ መስበክን እና ደቀመዛሙርት ማድረግን ተልዕኮዋ አድርጋ ትንቀሳቀሳለች፡፡

 

ሕብረት አምባ

 

 

ለ50 ዓመታት የዘለቀ የእግዚአብሄርን መንግስት ወንጌል የማድረስ እና ያመኑትን ደቀመዛሙርት የማድረግ አገልግሎት

 

©2024 Hibret Amba Kalhiwot Church. All Rights Reserved.

Search